Telegram Group & Telegram Channel
የጠፋው በግ

ክፍል ሶስት (፫)

ዮሴፍም መፅሀፍ ቅዱሱን ወደ ፀሎት ከመለሰ በኋላ ወደ ሳሎን ዘለቀ አባቱም "ና ልጄ ተቀመጥ" አለው። ዮሴፍም የደበቀውን ነገር ሊነግረው ወሰነና ሶፋው ላይ ከጎኑ ተቀመጠ እንዲህም ሲል ንግግሩን ጀመረ...


ዮሴፍ፡- "አባ"

አባት፡- "ወዬ ልጄ ምንድነው?"

ዮሴፍ፡- "ስለ አንድ ነገር ልነግርህ ነበር ግን እንዳትናደድ?"

አባት፡- "ስለምን እናደዳለሁ ልጄ ንገረኝ!"

ዮሴፍም የተፈጠረውን ነገር ሁሉ በተጨማሪም ከለምለም ጋር ያወራውን ነገር ሁሉ ነገረው ከእዚያም

ዮሴፍ፡- "መጀመሪያ ላንተ ባለመንገሬ ይቅርታ አድርግልኝ አጥፍቻለሁ!"

አባት፡- "የኔ ልጅ ትልቁ ጥፋትህ ለኔ አለመናገርህ ሳይሆን ጥያቄውን ራስህ መርምረህ ለመመለስ መሞከርህ ነው። ይህንን ትምህርት ብዙ ጊዜ በቤተ ክርስቲያን አስተምሬዋለሁኝ ጥያቄውን እንደተጠየቅህ መጥተህ ብትጠይቀኝ ደስ እያለኝ አስተምርህ ነበር ግን አንተ ከእኔ ቁጣ ለመሸሸግ ብለህ ሁሉንም በራስህ ለመመለስ ሞከርክ ከእዚህ በፊት ስለዚህ ጉዳይ እውቀናው ቢኖርህ መልካም ነበር ነገር አንድን ነገር አጥርተህ ሳትረዳ ለማስረዳት የለብህም ይህ ነገር እንዳይደገም።"

ዮሴፍ፡- "እሺ አባ ሁለተኛ እንዲህ አይነት ጥፋት አላጠፋም ይቅር በለኝ!"

አባት፡- "ጥፋቱ የሚጎዳው ከእኔ ይልቅ አንተን ነው ልጄ ምክንያቱም በእዚህ ምክንያት የአንተም ነፍስ ልትጠፋ ነበር በል አሁን መሽቷልና እራታችንን በልተን እንተኛ።" አለው

ዮሴፍም ያደረገውን ጥፋት በማስተዋል ዳግመኛ እንዲህ ያለ ጥፋት አላጠፋም ብሎ ለራሱ ቃል ገባ አሁን ነፍሱ አርፋለች በሰላምና በደስታ እራቱን ካጠናቀቀ በኋላ ወደ መኝታ ቤቱ ሄዶ ተኛ።

ሁለተኛ ቀን

ዮሴፍም ከእንቅልፉ ነቃ ሁሌም ጠዋት እንደሚያደርገው ወደ ፀሎት ቤትም ገብቶ  መልከአ መድሐኔዓለም ና ውዳሴ ማርያም አነበበ ከእዚያም ፀሎቱን እንደጨረሰ "እሰይ ነጋ" የሚለውን የሊቀ መዝሙራን የቴዎድሮስን መዝሙር ከፍቶ ምስጋናውን ቀጠለ። ምስጋናውንም እንደጨረሰ ቁርሱን ተመገበና ወደ ትምህርት ቤት ሄደ። ዮሴፍ በመሄድ ላይ ሳለም በልቡ እንዲህ ብሎ አሰበ "እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ዛሬ ከትምህርት መልስ ኤፍሬምን አገኘዋለሁ ስለገባኝም በደንብ አድርጌ አስረዳዋለሁ።" አለ

ትምህርት ቤትም ተማረ የመውጫው ሰአት ሲደርስ ከትምህርት ቤት ወጣ ከኤፍሬምም ጋር የሚገናኝበት ሰአት ሲደርስ ትላንትም የተገናኙበት ቦታ ሄደ። ኤፍሬምም ቁጭ ብሎ እየጠበቀው ነበር እንደተገናኙም

ኤፍሬም፡- "ሰላም ላንተ ይሁን ወንድሜ"

ዮሴፍ፡- "ላንተም ይሁን ሰላም ነው?"

ኤፍሬም፡- "እግዚአብሔር ይመስገን ደህና ነኝ"

ዮሴፍ፡- "መልካም"

ኤፍሬም፡- "እሺ ተቀመጥ!"

ዮሴፍ፡- "አመሰግናለሁ"

ኤፍሬም፡- "እሺ ወንድሜ ሻይ እየጠጣን እንወያይ" አለና ሻይ አዘዘ ውይይቱንም እንዲህ ሲል ጀመረ።
"እሺ እንግዲህ ያው ሁለታችንም በተቀጣጠርነው ሰአት ተገኝተናልና ውይይታችንን እንጀምር ትላንት በውይይት መሀል የጠየቅኩህ ጥያቄ ነበር ይህም 'ማርያም አማላጅ ናት' የሚል ጥቅስ እንድታሳየኝ ነበር። አንተም ዛሬ የቀጠርከኝ በእዚሁ ጉዳን በደንብ እንድንነጋገር ነውና ጥቅሱን ካገኘህ ጀምር!"

ዮሴፍ፡- "እሺ ጥሩ ወንድም ከመፅሀፍ ቅዱስ አፃፃፍ እንጀምርና እኛ የመፅሀፍ ቅዱስ ተከታዮች ነን እና መፅሀፍ ቅዱስ እንዳስረዳን እንጂ እኛ እንደፈለግነው አልተፃፈም ለምሳሌ አምላካችን መድሐኒዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ መሆኑን ወንጌሉ ይናገራል ነገር ግን ኢየሱስ ክርስቶስ በወንጌሉ ላይ 'እኔ አምላካችሁ ነኝ አምልኩኝ!' ብሏል?? አላለም ግን ከተናገረው ቃላትና ድርጊቶት ከአብ ጋር የተተካከለ መሆኑን ፈጣሪ መሆኑን እንድንረዳ ያደርገናል። እስካሁን ድረስ ማለት የፈለግኩት ነገር ገብቶሀል አይደል???"

ኤፍሬም፡- "አዎን መፅሐፉ እኛ እንደፈለግነው ሳይሆን እሱ እንዳስረዳን መጓዝ እንዳለብን ነገሮችን ቃላቶችን አገጣጥመን ማግኘት እንዳለብን።"

ዮሴፍ፡- "በጣም ደስ ይላል ጥሩ ተረድተኸኛል ማለት ነው አሁን ይህንኑ ሀሳብ ወደ ድንግል አማላጅነት እንውሰደው ክርስቶስ ኢየሱስ አምላክ ነኝ አምልኩኝ ብሎ አልተናገረም ግን ነገረ ስራዎቹ አለም ሳይፈጠር ዘመን  ሳይቆጠር እንደነበረና ከተናገረው ንግግር እራሱ እግዚአብሄር መሆኑን ለመረዳት ችለናል። እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም አማላጅ ናት ተብሎ መፅሀፍ ቅዱስ ውስጥ የተፃፈ የለም ግን ቅድም እንዳልኩህ የመፅሀፍ ቅዱስ ቃላቶችን ስናገጣጥምና በመንፈስ ቅዱስ ሆነን ስንረዳ የማርያም አማላጅነት ይገባናል። የምታነሳው ሀሳብ ወይንም ካልኩት ነገር ትክክል አይደለም ብለህ የምታስበው ነገር አለ?"

ኤፍሬም፡- "የለም እየተረዳውህ ነው ቀጥል!"

ዮሴፍ፡- "እሺ ስለ አማላጅነቷ ከማንሳታችን በፊት አማላጅ ማለት ምን ማለት ነው?"

ኤፍሬም፡- "አማላጅ ማለት በሁለት ሰዎች መሀል ቆሞ የሚያስታርቅ ወይንም ስለ አንዱ አካል የሚለምን ማለት ነው።"

ዮሴፍ፡- "በጣም ጥሩ አሁን በእጅህ ላይ ያለውን መፅሀፍ ቅዱስ ግለጥና 2ቆሮ 5፥20 ላይ ያለውን ጥቅስ አብብልኝ"

ኤፍሬም፡- ❝እንግዲህ እግዚአብሔር በእኛ እንደሚማልድ ስለ ክርስቶስ መልክተኞች ነን፤ ከእግዚአብሔር ጋር ታረቁ ብለን ስለ ክርስቶስ እንለምናለን።❞

ዮሴፍ፡- "ቃሉን ስንተነትነው እዚህ ጋር ቅዱስ ጳውሎስ ምንድነው እያለ ያለው?"

ኤፍሬም፡- "እኛ ወደ እግዚአብሄር ማላጆች ስንሆን ከእግዚአብሄር ጋር ታረቁ እንላለን እኛ ወደ እግዚአብሄር አማላጆች ነን እያለ ነው።"

ዮሴፍ፡- "እሺ መልካም አሁን ፃድቃኖች ሁሉ ወደ እግዚአብሄር እንደሚያማልዱ ቃሉ ይናጋራል ማለት ነው አይደል?"

ኤፍሬም፡- "አዎ"

ዮሴፍ፡- "ስለዚህ ፃድቃን ታረቁ ብለው ከለመኑ ከፃድቃኖች የምትፀድቀው ድንግል ማርያም ደግም እንዴትስ አስበልጣ አታማልድም?"

ኤፍሬም፡- "ድንግል ማርያም አሁን ስለኛ ታማልዳለች ማለት ነው?"

ዮሴፍ፡- "ቃሉ ይህን ይላል ያመነ ይጠቀማል ያላመነ ግን ትልቅ ነገርን አጉድሏል ድንግል ማርያም ዘላለማዊ አማላጅ ናት! "

ኤፍሬም፡- "ያልከውን ነገር ተረድቻለሁ ግን ለመቀበል ትንሽ ጊዜ ያስፈልገኛል ቀኝና ግራን መመልከት አለብኝ ወንድም ግን ጥሩ ማብራሪያ ሰጥተኸኛል።"

ዮሴፍ፡- "እሺ መልካም ይሁን ዋናው ቃሉንና እኔ ያልኩህን ነገር መረዳትህ ነው ስለዚህ ለመቀበልም ሆነ ላለመቀበል ውስጥህ ይስራ ይህን ካሰብክ በኋላ መልስህን ታሳውቀኛለህ።"

ኤፈሬም፡- "እሺ መልካም ስልክ እንለዋወጥና እንዲሁ እየተገናኘን እንወያያለን አስፈላጊ ሰው ትመስላለህ!" አለና ስልኩን ሰጠው ዮሴፍም ሰጠውና ውይይታቸውን እንዲሁ ጨርሰው ተለያዩ።

ይቀጥላል.....



tg-me.com/ewentaw/2693
Create:
Last Update:

የጠፋው በግ

ክፍል ሶስት (፫)

ዮሴፍም መፅሀፍ ቅዱሱን ወደ ፀሎት ከመለሰ በኋላ ወደ ሳሎን ዘለቀ አባቱም "ና ልጄ ተቀመጥ" አለው። ዮሴፍም የደበቀውን ነገር ሊነግረው ወሰነና ሶፋው ላይ ከጎኑ ተቀመጠ እንዲህም ሲል ንግግሩን ጀመረ...


ዮሴፍ፡- "አባ"

አባት፡- "ወዬ ልጄ ምንድነው?"

ዮሴፍ፡- "ስለ አንድ ነገር ልነግርህ ነበር ግን እንዳትናደድ?"

አባት፡- "ስለምን እናደዳለሁ ልጄ ንገረኝ!"

ዮሴፍም የተፈጠረውን ነገር ሁሉ በተጨማሪም ከለምለም ጋር ያወራውን ነገር ሁሉ ነገረው ከእዚያም

ዮሴፍ፡- "መጀመሪያ ላንተ ባለመንገሬ ይቅርታ አድርግልኝ አጥፍቻለሁ!"

አባት፡- "የኔ ልጅ ትልቁ ጥፋትህ ለኔ አለመናገርህ ሳይሆን ጥያቄውን ራስህ መርምረህ ለመመለስ መሞከርህ ነው። ይህንን ትምህርት ብዙ ጊዜ በቤተ ክርስቲያን አስተምሬዋለሁኝ ጥያቄውን እንደተጠየቅህ መጥተህ ብትጠይቀኝ ደስ እያለኝ አስተምርህ ነበር ግን አንተ ከእኔ ቁጣ ለመሸሸግ ብለህ ሁሉንም በራስህ ለመመለስ ሞከርክ ከእዚህ በፊት ስለዚህ ጉዳይ እውቀናው ቢኖርህ መልካም ነበር ነገር አንድን ነገር አጥርተህ ሳትረዳ ለማስረዳት የለብህም ይህ ነገር እንዳይደገም።"

ዮሴፍ፡- "እሺ አባ ሁለተኛ እንዲህ አይነት ጥፋት አላጠፋም ይቅር በለኝ!"

አባት፡- "ጥፋቱ የሚጎዳው ከእኔ ይልቅ አንተን ነው ልጄ ምክንያቱም በእዚህ ምክንያት የአንተም ነፍስ ልትጠፋ ነበር በል አሁን መሽቷልና እራታችንን በልተን እንተኛ።" አለው

ዮሴፍም ያደረገውን ጥፋት በማስተዋል ዳግመኛ እንዲህ ያለ ጥፋት አላጠፋም ብሎ ለራሱ ቃል ገባ አሁን ነፍሱ አርፋለች በሰላምና በደስታ እራቱን ካጠናቀቀ በኋላ ወደ መኝታ ቤቱ ሄዶ ተኛ።

ሁለተኛ ቀን

ዮሴፍም ከእንቅልፉ ነቃ ሁሌም ጠዋት እንደሚያደርገው ወደ ፀሎት ቤትም ገብቶ  መልከአ መድሐኔዓለም ና ውዳሴ ማርያም አነበበ ከእዚያም ፀሎቱን እንደጨረሰ "እሰይ ነጋ" የሚለውን የሊቀ መዝሙራን የቴዎድሮስን መዝሙር ከፍቶ ምስጋናውን ቀጠለ። ምስጋናውንም እንደጨረሰ ቁርሱን ተመገበና ወደ ትምህርት ቤት ሄደ። ዮሴፍ በመሄድ ላይ ሳለም በልቡ እንዲህ ብሎ አሰበ "እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ዛሬ ከትምህርት መልስ ኤፍሬምን አገኘዋለሁ ስለገባኝም በደንብ አድርጌ አስረዳዋለሁ።" አለ

ትምህርት ቤትም ተማረ የመውጫው ሰአት ሲደርስ ከትምህርት ቤት ወጣ ከኤፍሬምም ጋር የሚገናኝበት ሰአት ሲደርስ ትላንትም የተገናኙበት ቦታ ሄደ። ኤፍሬምም ቁጭ ብሎ እየጠበቀው ነበር እንደተገናኙም

ኤፍሬም፡- "ሰላም ላንተ ይሁን ወንድሜ"

ዮሴፍ፡- "ላንተም ይሁን ሰላም ነው?"

ኤፍሬም፡- "እግዚአብሔር ይመስገን ደህና ነኝ"

ዮሴፍ፡- "መልካም"

ኤፍሬም፡- "እሺ ተቀመጥ!"

ዮሴፍ፡- "አመሰግናለሁ"

ኤፍሬም፡- "እሺ ወንድሜ ሻይ እየጠጣን እንወያይ" አለና ሻይ አዘዘ ውይይቱንም እንዲህ ሲል ጀመረ።
"እሺ እንግዲህ ያው ሁለታችንም በተቀጣጠርነው ሰአት ተገኝተናልና ውይይታችንን እንጀምር ትላንት በውይይት መሀል የጠየቅኩህ ጥያቄ ነበር ይህም 'ማርያም አማላጅ ናት' የሚል ጥቅስ እንድታሳየኝ ነበር። አንተም ዛሬ የቀጠርከኝ በእዚሁ ጉዳን በደንብ እንድንነጋገር ነውና ጥቅሱን ካገኘህ ጀምር!"

ዮሴፍ፡- "እሺ ጥሩ ወንድም ከመፅሀፍ ቅዱስ አፃፃፍ እንጀምርና እኛ የመፅሀፍ ቅዱስ ተከታዮች ነን እና መፅሀፍ ቅዱስ እንዳስረዳን እንጂ እኛ እንደፈለግነው አልተፃፈም ለምሳሌ አምላካችን መድሐኒዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ መሆኑን ወንጌሉ ይናገራል ነገር ግን ኢየሱስ ክርስቶስ በወንጌሉ ላይ 'እኔ አምላካችሁ ነኝ አምልኩኝ!' ብሏል?? አላለም ግን ከተናገረው ቃላትና ድርጊቶት ከአብ ጋር የተተካከለ መሆኑን ፈጣሪ መሆኑን እንድንረዳ ያደርገናል። እስካሁን ድረስ ማለት የፈለግኩት ነገር ገብቶሀል አይደል???"

ኤፍሬም፡- "አዎን መፅሐፉ እኛ እንደፈለግነው ሳይሆን እሱ እንዳስረዳን መጓዝ እንዳለብን ነገሮችን ቃላቶችን አገጣጥመን ማግኘት እንዳለብን።"

ዮሴፍ፡- "በጣም ደስ ይላል ጥሩ ተረድተኸኛል ማለት ነው አሁን ይህንኑ ሀሳብ ወደ ድንግል አማላጅነት እንውሰደው ክርስቶስ ኢየሱስ አምላክ ነኝ አምልኩኝ ብሎ አልተናገረም ግን ነገረ ስራዎቹ አለም ሳይፈጠር ዘመን  ሳይቆጠር እንደነበረና ከተናገረው ንግግር እራሱ እግዚአብሄር መሆኑን ለመረዳት ችለናል። እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም አማላጅ ናት ተብሎ መፅሀፍ ቅዱስ ውስጥ የተፃፈ የለም ግን ቅድም እንዳልኩህ የመፅሀፍ ቅዱስ ቃላቶችን ስናገጣጥምና በመንፈስ ቅዱስ ሆነን ስንረዳ የማርያም አማላጅነት ይገባናል። የምታነሳው ሀሳብ ወይንም ካልኩት ነገር ትክክል አይደለም ብለህ የምታስበው ነገር አለ?"

ኤፍሬም፡- "የለም እየተረዳውህ ነው ቀጥል!"

ዮሴፍ፡- "እሺ ስለ አማላጅነቷ ከማንሳታችን በፊት አማላጅ ማለት ምን ማለት ነው?"

ኤፍሬም፡- "አማላጅ ማለት በሁለት ሰዎች መሀል ቆሞ የሚያስታርቅ ወይንም ስለ አንዱ አካል የሚለምን ማለት ነው።"

ዮሴፍ፡- "በጣም ጥሩ አሁን በእጅህ ላይ ያለውን መፅሀፍ ቅዱስ ግለጥና 2ቆሮ 5፥20 ላይ ያለውን ጥቅስ አብብልኝ"

ኤፍሬም፡- ❝እንግዲህ እግዚአብሔር በእኛ እንደሚማልድ ስለ ክርስቶስ መልክተኞች ነን፤ ከእግዚአብሔር ጋር ታረቁ ብለን ስለ ክርስቶስ እንለምናለን።❞

ዮሴፍ፡- "ቃሉን ስንተነትነው እዚህ ጋር ቅዱስ ጳውሎስ ምንድነው እያለ ያለው?"

ኤፍሬም፡- "እኛ ወደ እግዚአብሄር ማላጆች ስንሆን ከእግዚአብሄር ጋር ታረቁ እንላለን እኛ ወደ እግዚአብሄር አማላጆች ነን እያለ ነው።"

ዮሴፍ፡- "እሺ መልካም አሁን ፃድቃኖች ሁሉ ወደ እግዚአብሄር እንደሚያማልዱ ቃሉ ይናጋራል ማለት ነው አይደል?"

ኤፍሬም፡- "አዎ"

ዮሴፍ፡- "ስለዚህ ፃድቃን ታረቁ ብለው ከለመኑ ከፃድቃኖች የምትፀድቀው ድንግል ማርያም ደግም እንዴትስ አስበልጣ አታማልድም?"

ኤፍሬም፡- "ድንግል ማርያም አሁን ስለኛ ታማልዳለች ማለት ነው?"

ዮሴፍ፡- "ቃሉ ይህን ይላል ያመነ ይጠቀማል ያላመነ ግን ትልቅ ነገርን አጉድሏል ድንግል ማርያም ዘላለማዊ አማላጅ ናት! "

ኤፍሬም፡- "ያልከውን ነገር ተረድቻለሁ ግን ለመቀበል ትንሽ ጊዜ ያስፈልገኛል ቀኝና ግራን መመልከት አለብኝ ወንድም ግን ጥሩ ማብራሪያ ሰጥተኸኛል።"

ዮሴፍ፡- "እሺ መልካም ይሁን ዋናው ቃሉንና እኔ ያልኩህን ነገር መረዳትህ ነው ስለዚህ ለመቀበልም ሆነ ላለመቀበል ውስጥህ ይስራ ይህን ካሰብክ በኋላ መልስህን ታሳውቀኛለህ።"

ኤፈሬም፡- "እሺ መልካም ስልክ እንለዋወጥና እንዲሁ እየተገናኘን እንወያያለን አስፈላጊ ሰው ትመስላለህ!" አለና ስልኩን ሰጠው ዮሴፍም ሰጠውና ውይይታቸውን እንዲሁ ጨርሰው ተለያዩ።

ይቀጥላል.....

BY የእግዚአብሔር ቃል


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/ewentaw/2693

View MORE
Open in Telegram


የእግዚአብሔር ቃል Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram announces Search Filters

With the help of the Search Filters option, users can now filter search results by type. They can do that by using the new tabs: Media, Links, Files and others. Searches can be done based on the particular time period like by typing in the date or even “Yesterday”. If users type in the name of a person, group, channel or bot, an extra filter will be applied to the searches.

Export WhatsApp stickers to Telegram on Android

From the Files app, scroll down to Internal storage, and tap on WhatsApp. Once you’re there, go to Media and then WhatsApp Stickers. Don’t be surprised if you find a large number of files in that folder—it holds your personal collection of stickers and every one you’ve ever received. Even the bad ones.Tap the three dots in the top right corner of your screen to Select all. If you want to trim the fat and grab only the best of the best, this is the perfect time to do so: choose the ones you want to export by long-pressing one file to activate selection mode, and then tapping on the rest. Once you’re done, hit the Share button (that “less than”-like symbol at the top of your screen). If you have a big collection—more than 500 stickers, for example—it’s possible that nothing will happen when you tap the Share button. Be patient—your phone’s just struggling with a heavy load.On the menu that pops from the bottom of the screen, choose Telegram, and then select the chat named Saved messages. This is a chat only you can see, and it will serve as your sticker bank. Unlike WhatsApp, Telegram doesn’t store your favorite stickers in a quick-access reservoir right beside the typing field, but you’ll be able to snatch them out of your Saved messages chat and forward them to any of your Telegram contacts. This also means you won’t have a quick way to save incoming stickers like you did on WhatsApp, so you’ll have to forward them from one chat to the other.

የእግዚአብሔር ቃል from us


Telegram የእግዚአብሔር ቃል
FROM USA